ስልክ፡ 011-1-23-35-18 / 011-1-23-35-15
Click here to add your own text
Click here to add your own text
ይህ ቲያትር ሙሉ ገቢው ለካቴድራሉ እድሳት ስለሆነ ሁሉም ሰው ሼር ያድርገው፡፡ በተጠቀሱት ቀናትም ይህንን በአይነቱ ለየት ያለውን ትውፊታዊ ቲያትር በመመልከት እውቀትዎን ያሳድጉ፡፡
Click here to add your own text
Click here to add your own text
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት እና የጥገና ስራ አጠቃላይ ሪፖርት- መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም በእድሳት ምክንያት እድሳቱ ተጠናቆ የወረደውን መስቀል የማስቀመጥ ሥነሥርዓት ላይ የቀረበ የእድሳቱ አሁናዊ ሁኔታን የሚያሳይ ሪፖርት
በእድሳት ላይ የነበረው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል የጉልላት መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት/ክቡር መስቀሉ በጉላላቱ ላይ ሲያርፍ – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም
የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 2
የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 1
ሁለንተናዊ ዕድሳት እየተከናወነለት የሚገኘው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል ከእድሳት ሥራዎቹ መካከል የጉልላት እና በጉልላቱ ላይ የሚቀመጠው መስቀል እድሳት ሥራ ተጠናቋል፡፡
“እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን።” (መዝሙር 126፥3) በእድሳት ላይ የሚገኘው ታላቁ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንጻ ቤተክርስቲያን በእድሳት ምክንያት ወርዶ የነበረው የቤተክርስቲያን ዓርማ መስቀሉ በዕለተ ተቀጸል ፅጌ በዓለ መስቀል ክብረ በዓል ዕለት ብፁአን ሊቃነ ጳጳሳት ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ከየአድባራቱና ገዳማቱ የመጡ ማሕበረ ካህናት እንዲሁም ማህበረ ምእመናኑ በተገኙበት ጉልላተ መስቀል የማኖር ሥነስርዓት በጸሎት እና በያሬዳዊ […]