መፈለጊያ
በቅርብ የተለቀቁ
- የፀሎተ ሐሙስ ሥርዓተ
- የሆሣዕና ጸሎተ ፍትሐት
- ብጹዕ አቡነ ሳሙኤል በሆሣህና በዓል ያስተማሩት ትምህርት፡፡
- “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9
- የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል እኛም ባሪያዎቹ ተነስተነ እንሠራለን መጽሐፈ ነህምያ ምዕ 2፡20
- የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከብሮ ዋለ።
- Pre-qualification of Companies for the Renovation Works of Holy Trinity Church in Addis Ababa, Ethiopia
- Pre-qualification of Companies for the Renovation Works of Holy Trinity Church in Addis Ababa, Ethiopia
- of Holy Trinity Church in Addis Ababa, Ethiopia
- ዓመታዊው የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረ
የፀሎተ ሐሙስ ሥርዓተ
የሆሣዕና ጸሎተ ፍትሐት
ብጹዕ አቡነ ሳሙኤል በሆሣህና በዓል ያስተማሩት ትምህርት፡፡
“ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9 ስምንተኛ እና የመጨረሻው የዐብይ ጾም ሳምንት ሆሣህና ይባላል፡፡ ሆሣዕና ከዘጠኝ አበይት የጌታ በዓል አንዱ ነው፤ መጠሪያ ስያሜውም በነቢዩ ዘካሪያስ “እነሆ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያቱ ግልገል በውርንጭላይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል . . .” ተብሎ […]
የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል እኛም ባሪያዎቹ ተነስተነ እንሠራለን መጽሐፈ ነህምያ ምዕ 2፡20
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በ1924 ዓም በንጉሡ በአፄ ኃይለ ሥላሴ አማካኝነት ተመስርቶ የግንባታው ሥራ ተጀምሮ እንዳለ በ1928 ዓ/ም ጠላት ሀገራችንን በመውረሩ ምክንያት ሥራው ተቋርጦ ቆይቶ እንደገና ከስደት መልስ እንዲቀጥል ተደርጐ ውብና አስደናቂ በሆነ አሠራር ተሠርቶ ከምስረታው ቀን ጀምሮ ስንቆጥር ለ88 ዓመታት ያህል ለምዕመናኑ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቶ አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡
የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከብሮ ዋለ።
የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፥ ሊቃውንተ ቤተ ክስርስቲያንና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከብሮ ውሏል።
Pre-qualification of Companies for the Renovation Works of Holy Trinity Church in Addis Ababa, Ethiopia
Menbere Tsebaot Holy Trinity Cathedral Expression of Interest (EOI) For Pre-qualification of Companies for the Renovation Works of Holy Trinity Church in Addis Ababa, Ethiopia Ethiopian Orthodox Tewhado Church (EOTC) is one of the ancient churches in the world with apostolic tradition preserved for centuries. One of peculiarity of the Ethiopian Orthodox Church is its […]
ዓመታዊው የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረ
ጥር 7 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ ጢሞቲዎስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካህናት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ መልአከ ሕይወት አባ ወልደ ኢየሱስ ሰይፈ፣ የአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ መ/አሚን አባ ላዕከ ማርያም፣ የካቴድራሉ አስተዳዳሪ ሊቀ ሥልጣናት አባ ሲራክ እንዲሁም የደብሩ ማኅበረ […]
ወርሐዊ የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ ክብረ በዓል ባማረ ሁኔታ ተከበረ
ዛሬ ሰኔ 7 ቀን 2012 ዓ.ም በተከበረው ወርሐዊ የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ ክብረ በዓል ባማረ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል። በዓሉ ባማረ ሁኔታ እንዲከበር የካቴድራሉ ሰ/ት/ቤት አባላት ፣ የአካባቢ ወጣቶች፣ የሃሌ ሉያ ከፍተኛ ክሊኒክ የጤና ባለሙያዎችና የካቴድራሉ የጤና አጠባበቅ ኮሚቴ በጋር በመሆን ጠንካራ የማስተባበር ሥራ በመሥራታቸው በዓሉ እጅግ ባማረ ሁኔታ ተከብሯል። ለሕዝቡ ደህንነት ሲባል ሕዝበ ክርስቲያኑ በሙቀት መለኪያ […]
በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቅጽረ ግቢ ጸረ ተዋህስያን ኬሚካል ተረጨ
በነገው ዕለት ለሚከበረው ወርሃዊው የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ በካቴድራሉአስተዳደር አማካኝነት የተለያዩ የኮረና በሽታ ቅድመ መከላከያ የሚያገለግሉ 3 የሙቀት መለኪያ፣ 54 ሌትርሳኒታይዘር፣ 30 የአካባቢው ወጣቶች የሚያስተናግዱበት መለያ ልብስ ተገዝቶ ለአገልግሎት የተዘጋጀ ሴሆንየጸረ ተዋህስያን ኬሚካል መርጨት መርሐ ግብሩም በሃሌሉያ ከፍተኛ ክሊኒክ የጤና ባለሙያዎች አማካኝነት እንዲከናወን ተደርጓል። መልካም በዓል ያድርግልን። አስከፊ በሽታውም አብርሃሙ ሥላሴ ከኢትዮጵያ […]